The e-Commerce businesses in Ethiopia have been steadily increasing in recent years. There are a number of reasons for this, including the growing number of internet users in the country, the increasing use of mobile devices and to some extent the impact of the COVID-19 pandemic. In fact, the e-Commerce sector is still in its...
Author: Bank of Abyssinia (Bank of Abyssinia )
ባንካችን አቢሲንያ 16ኛውን የቨርቹዋል ባንኪንግ ማዕከል በብስራተ ገብርኤል አካባቢ አስመረቀ!
ይህ አዲሱ ዘመናዊ የአገልግሎት ማዕከል (Virtual Banking Center) ፣ በብስራተ ገብርኤል እና አካባቢው ለሚገኙ የባንካችን ደንበኞች አገልግሎቱን ተደራሽ የሚያደርግ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ የሚገኙትን የቨርቹዋል ማዕከላት ወደ 9 ከፍ አድርጎታል፡፡ ማዕከሉ አዲስ በሆነ #Interactive_Teller_Machine (ITM) ቴክኖሎጂ የሚታገዝ ሲሆን፤ አንድ የባንክ ቅርንጫፍ የሚሰጣቸውን በርካታ አገልግሎቶች ከባንካችን የደንበኞች ግንኙነት ማዕከል ጋር ግንኙ ሆኖ ተጠቃሚዎች በጊዜ ሳይገደቡ ከእሑድ እስከ...
የዴቢት፣ ክሬዲት እና ቅድመ ክፍያ ካርዶች ልዩነት
አሁን ላይ በአገራችን ካርዶችን ለግዢ፣ ለወጪ እንዲሁም በተወሰነ መልኩ ለኦንላይን ክፍያ መጠቀም ከግዜ ወደ ግዜ እየጨመረ መምጣቱን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ የካርዶቹም ዓይነት እየጨመረ እንዲሁም የብሔራዊ ባንክ ፈቃድን ተከትሎ ካርዶቹን የመስጠትም ሥራ ከባንኮች በተጨማሪ በሌሎች አካላት ወይም ድርጅቶች ጭምር እየተከናወነ ይገኛል፡፡ ሆኖም ብዙ ሰዎች በክሬዲት ፣ ዴቢት እና ቅድመ ክፍያ ካርዶች መካከል ያለው መመሳሰልና ልዩነት በግልፅ አይታያቸውም፡፡፡፡...
የሥራ ማስታወቂያ ላመለከቱ ተወዳዳሪዎች የመፈተኛ ቦታ ዝርዝር
አቢሲንያ ባንክ ለአዲስ አበባ እዚህ ጋር በተያያዘው ሰነድ ላይ በተገለፁት የተለያዩ ዲስትሪክቶች እንዲሁም ለአዳማ ዲስትሪክት በተለማማጅ ባንከኛ (Bank Trainee) ባወጣው የሥራ ማስታወቂያ እሁድ ነሐሴ 15 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ የጽሁፍ ፈተና አዳማ ኃ/ማርያም ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው በሐራምቤ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ እንዲሁም የሚሰጥ በመሆኑ ማንነትዎን የሚገልጽ መታወቂያ በመያዝ እንዲሁም የኮቪድ-19ን ፕሮቶኮል በመከተል...
በወንጀል ድርጊት የተገኘ ገንዘብ ወይም ንብረት ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብ (Money Laundering)
እንደ የተባበሩት መንግስታት ሪፖርት በዓለማችን ከ800 ቢሊዮን እስከ 2 ትሪሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ገንዘብ በሕገ ወጥ መንገድ በአንድ ዓመት ውስጥ ይዘዋወራል፡፡ ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያ ሽያጭ፣ ኮንትሮባንድ፣ የተደራጁ ወንጀሎች ተግባራት፣ ዕፅ አዘዋዋሪዎች፣ አሸባሪዎችና ሙሰኛ ፖለቲከኞች የፋይናንስ ወጪያቸውን ለመሸፈን ይጠቀሙበታል። እነዚህ ድርጊቶች ከፍተኛ ትርፍ በሚያስገኙበት ጊዜ፣ ተሳታፊዎች ገንዘቡን የሚቆጣጠሩበት መንገድ መፈለግ አለባቸው። ይኽን የሚያደርጉት ምንጮቹን በመደበቅ፣...
የውጭ ንግድ አገልግሎቶች በምን መልኩ ጥቅም ላይ ይውላሉ?
ስለዓለም አቀፍ የንግድ ፋይናንስ አሠራርና ሂደትሊታወቁ የሚገባቸው መሠረታዊ ነጥቦች የአገራችን የውጭ ንግድ ተሳትፎና አፈፃፀም ከግዜ ወደ ግዜ እየጨመረ መምጣቱንና ወደ ውጪ የላክናቸው እንዲሁም ወደ ሀገር ውስጥ ያስገባናቸው ምርቶች እና አገልግሎቶች ጠቅላላ ዋጋ ድምር 27.6 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር እንደ ደረሰ በ2020/21 የታተመው የኢትዮጵያ የብሔራዊ ባንክ ሪፖርት ያሳያል፡፡ በእዚህ ለኢኮኖሚ ብልፅግና ቁልፍ የሆነ ዓለም አቀፍ የንግድ እንቅስቃሴ...
የሽልማት መርሐ-ግብርን በተመለከተ የተዘጋጀ መጠይቅ
ውድ ደንበኞቻችን! ባንካችን አቢሲንያ ከውጪ ሀገር የተላከ ገንዘብን በባንካችን ለሚቀበሉ እና ለሚመነዝሩ “እንሸልምዎ” እንዲሁም ገንዘብ በባንካችን ለሚቆጥቡ “መቆጠብ ያሸልማል” በተባሉ ሁለት የሎተሪ ሽልማት መርሐግብሮች በተለየዩ ዙሮች በርካታ ዕድለኞችን እንደሸለመ ይታወቃል፡፡ አሁንም በልዩ ሁኔታ በሌላ ዙር ዕድለኞችን ለመሸለም እየተሰናዳ ይገኛል፡፡ በመሆኑም እነኚህን ሽልማቶች የተሻሉ ለማድረግ እንዲረዳን፤ ይኽችን አነስተኛ መጠይቅ ካለዎት ውድ ጊዜዎ ላይ ጥቂት ለግሰው በአማርኛ...
ማኅበራዊ ኃላፊነት ተፈጥሮአዊ ዕሴታችን፤
እንደ ሐረግ ለተጠላለፈው ኢትዮጵያዊ ማንነት፤ ክሩም፣ ማጉም አንድ ነው፡፡ በዚህ የአንድነት ማግ የተጠናከረው ኢትዮጵያዊነት፤ ዛሬ ያልተጀመሩ፣ በነገ የማይጠናቀቁ የብዙ ትላንቶች ባለቤት እና በማይሰበር ዐለት ላይ የተዋቀረ “አገር” እንድንሆን አድርጎናል፡፡ በዚህ ዓምድ የተገነባው ባንካችን፣ የቀድሞውን የኢትዮጵያን ስም በመዋስ በታላቋ አገር ታላቅ ተቋም ሆኖ ለመውጣት ከዛሬ 26 ዓመት በፊት “አቢሲንያ” በሚል ስም ተመሠረተ፡፡ መልካም ስም ከመልካም ተግባር...
በ “መቆጠብ ያሸልማል” እና የ“እንሸልምዎ” ፕሮግራም የዕጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት ተካሄደ!
አቢሲንያ ባንክ ደንበኞቹን ለማበረታታት የተለያዩ የሽልማት ስጦታዎችን እያዘጋጀ ከዘርፉም የተሻለ ውጤት እያስመዘገበ እንደሆነ ይታወሳል፡፡ ዘንድሮም የውጭ ምንዛሬን ለማሳደግ የተዘጋጀ “የእንሸልምዎ” የሽልማት መርሐ ግብር ለአራተኛ ጊዜ፤ እንዲሁም የተቀማጭ ገንዘብ የማሰባሰብ “መቆጠብ ያሸልማል” መርሐ ግብርን ለሦስተኛ ጊዜ ከታኅሣሥ 23 እስከ ሰኔ 22 ቀን 2014 ዓ.ም አከናውኖ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን ተከትሎ የዕጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት ዛሬ ሐምሌ 14...
፲ የፋይናንስ አቅማችንን የምናሳድግባቸው አማራጮች
ለአንድ የንግድ ድርጅት ጠንካራ ሥርዐትና (System) የሰው ኃይል የጀርባ አጥንት ሊሆን ይችላል። ግን የፋይናንስ ዐቅሙ የተዳከመ ከሆነ ከባድ የሕልውና ሥጋት ውስጥ ይወድቃል። በዚህ የውድድር ዓለም ውስጥ ለመዝለቅ፤ ተመራጭና ተፈላጊ ሆኖ ለመቆየት ግዴታ የገንዘብ ዐቅምን ማሳደግ ይገባል። የፋይናንስ ዐቅማችንን ከምናሳድግባቸው መንገዶች ብዙዎች የሚስማሙባቸውን እነሆ። ፩. የፋይናንስ እቅድ ያዘጋጁ፤ ፋይናንስን ለመቆጣጠርና ግቦችን ለማሳካት የፋይናንስ እቅድ አስፈላጊ ነው።...