Author: Bank of Abyssinia (Bank of Abyssinia )

Post

የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ!

አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውንና በሠንጠረዡ የተመለከተውን ንብረት በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) መሠረት ንብረት ባለበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ንብረት የጨረታ መነሻ ዋጋውን ¼ (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ በአቢሲንያ ባንክ (አ.ማ) ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው...

የአቢሲንያ ባንክ የ25 ዓመት ከፍታ ጉዞ!
Post

የአቢሲንያ ባንክ የ25 ዓመት ከፍታ ጉዞ!

በወርኃ የካቲት 1906 ዓ.ም.፣ በጥንታዊ ኢትዮጵያ ስም “አቢሲንያ” ተሰይሞ በዳግማዊ ዐፄ ምኒልክ የባንክ አገልግሎት አሐዱ አለ። ይኽ ታሪካዊ ባንክ እስከ 1931 ዓ.ም. ለ25 ዓመታት አቢሲንያ ባንክ እየተባለ ሲጠራ ቆይቷል፡፡   ዛሬና ነን አሻግረው በተመለከቱ ልበ ብርሃኖች፣ በአገር ልማት ውስጥ ትልቅ አሻራን ሊያሳርፉና ለበርካቶች ዋርካ የሚኾን ተቋምን ሊመሠርቱ ብሩኅ ሕልም ዓለሙ። ይኽ ዕውን ይኾን ዘንድ፣ መውጣት...

Post

ባህርዳር ዲስትሪክት ለተለማማጅ ባንከኛ የስራ መደብ ፈተና ለተመረጣችሁ!

ዲስትሪክታችን ባወጣው የተለማማጅ ባንከኛ (Bank Trainee) የሥራ መደብ ተመዝግባችሁ አስፈላጊውን መስፈርት አሟልታችሁ ለፅሑፍ ፈተና የተመረጣችሁ አመልካቾች እና ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘረው ተወዳዳሪዎች ብቻ ቅዳሜ ሐምሌ 24 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ባህር ዳር ጣና ሃይቅ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ እንዲሁም የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ (ማስክ) በመጠቀም በተገለፀው ቦታና ሰዓት እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡ ስማችሁ...

Post

የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ

አቢሲንያ ባንክ አ.ማ ለጂ.ዜድ.ኤ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውን በማህበሩ ስም ተመዝግቦ በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ሱሉልታ ከተማ ለሆቴል አገልግሎት እየሰጠ የሚገኝ ህንጻ ባለበት ሁኔታ  በጨረታ መነሻ ዋጋ ብር 46,971,396.00 (አርባ ስድስት ሚሊዮን ዘጠኝ መቶ ሰባ አንድ ሺ ሶስት መቶ ዘጠና ስድስት ብር) የባንኩ ህግ መምሪያ በሚገኝበት በአዲስ አበባ ከተማ ቂ/ክ/ከተማ ወረዳ 4 ክልል ውስጥ...

Post

የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ

አቢሲንያ ባንክ አ.ማ ለጂ.ዜድ.ኤ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውን በማህበሩ ስም ተመዝግቦ በአማራ ክልላዊ መንግስት በሞጣ ከተማ ለኢንዱስትሪ አገልግሎት የሚሆን ጅምር መጋዘን ባለበት ሁኔታና በሚገኝበት ቦታ በጨረታ መነሻ ዋጋ ብር 11,683,575.00 (አስራ አንድ ሚሊዮን ስድስት መቶ ሰማንያ ሶስት ሺህ አምስት መቶ ሰባ አምስት ብር) በ14/11/2013 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4፡30-5፡30 የተጫራቾች ምዝገባ በማድረግ በግልጽ ጨረታ ንብረቱ...

ድረ-ገጽ ባይኖርዎትም የሽያጭዎን ክፍያ መንገድ እንዴት ዲጂታል ማድረግ ይችላሉ?!
Post

ድረ-ገጽ ባይኖርዎትም የሽያጭዎን ክፍያ መንገድ እንዴት ዲጂታል ማድረግ ይችላሉ?!

አቢሲንያ የዲጂታል ደረሰኝ መላኪያና ክፍያ መቀበያ መንገድ/Digital Invoicing Solution በአሁኑ ጊዜ በዓለም ላይ፣ በዲጂታል ክፍያ የተለያዩ ግብይቶች ይፈጸማሉ፡፡ የዲጂታል ክፍያ ከሚፈጸምባቸው መንገዶች ኢ-ኮሜርስ የዲጂታል ንግድ ዋነኛው ነው፡፡ ኢ-ኮሜርስ ማንኛውንም ግዢና ሽያጭ በበይነ መረብ (Internet) አማካይነት ማከናወን የሚያስችል የንግድ ሥርዐት ነው። አቢሲንያ በዲጂታል ክፍያ ግንባር ቀደም ከሆነው ከቪዛ ጋር የዲጂታል ንግድን (E-Commerce) ለማቀላጠፍ የሚያስችለውን የቪዛ ሳይበር...

Post

በድጋሚ የወጣ የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ

አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውንና በሠንጠረዡ የተመለከቱትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) መሠረት ንብረቶቹ ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ንብረት የጨረታ መነሻ ዋጋውን ¼ (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ በአቢሲንያ ባንክ (አ.ማ) ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው...

አቢሲንያ ባንክ በ2020/21 በጀት ዓመት በታሪኩ ከፍተኛ የሆነውን የ2.87 ቢልዮን ብር ትርፍ አስመዘገበ!
Post

አቢሲንያ ባንክ በ2020/21 በጀት ዓመት በታሪኩ ከፍተኛ የሆነውን የ2.87 ቢልዮን ብር ትርፍ አስመዘገበ!

አቢሲንያ ባንከ በተጠናቀቀው የ2020/21 በጀት ዓመት በሁሉም ዋና ዋና መሪ ዕቅድ አፈጻጸም አንጻር፤ በተለይም በተቀማጭ ገንዘብ ማሰባሰብ፣ የውጪ ምንዛሬ ግኝትና የብድር ስርጭት ከዕቅዱና ከመቼውም ጊዜ በላይ የላቀ አፈጻጸም አስመዝግቧል፡፡ በበጀት ዓመቱ የብር 41.26 ቢልዮን ተጨማሪ የተቀማጭ ገንዘብ በማሰባሰብ በተመሳሳይ በጀት ዓመት በባንክ ኢንዱስትሪው በግል ባንኮች ከተሰበሰበው ተጨማሪ የተቀማጭ ገንዘብ /Incremental Deposit/ አንጻር መሪ ያደረገውን ውጤት...

ባንካችን እጅግ በተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ ስም ቅርንጫፍ ከፈተ!
Post

ባንካችን እጅግ በተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ ስም ቅርንጫፍ ከፈተ!

አዳዲስ ቅርንጫፎችን በአገር ባለውለታዎች ስም እየሰየመ የሚከፍተው ባንካችን አቢሲንያ፤ ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ዕንቊዎች በመጀመሪያ ረድፍ ላይ በተቀመጡትና ስማቸውን በወርቅ ቀለም ባጻፉት ታላቁ የኪነ ጥበብ ሊቅ፣ እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈ ወርቅ ተክሌ ስም ቅርንጫፉን ከፍቶ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ አርቲስት አፈ ወርቅ ተክሌ በአንኮበር ከተማ፣ ከአቶ ተክሌ ማሞና ከወይዘሮ ፈለቀች የማታወርቅ ጥቅምት 13 ቀን፣ 1925...

Post

የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ

አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውንና በሠንጠረዡ የተመለከቱትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) መሠረት ንብረቶቹ ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ንብረት የጨረታ መነሻ ዋጋውን ¼ (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ በአቢሲንያ ባንክ (አ.ማ) ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው...

Call Now Button