Author: Bank of Abyssinia (Bank of Abyssinia )

ባንካችን በጅማ ንግድ ትርኢትና ባዛር ላይ በአንደኛ ደረጃ አጋርነት ተሳተፈ!
Post

ባንካችን በጅማ ንግድ ትርኢትና ባዛር ላይ በአንደኛ ደረጃ አጋርነት ተሳተፈ!

አቢሲንያ ባንክ በጅማ ከተማ ከጥር 03 እስከ 24/2013 በቆየው 10ኛዉ የጅማ ንግድ ትርኢትና ባዛር ላይ በአንደኛ ደረጃ አጋርነት ተሳታፊ ሆኗል፡፡ በባዛሩ ላይ ባንኩ የማህረሰቡ እና የከተማው የልማት አጋር መሆኑን በማሳየት ለዝግጅቱ ድምቀት ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል፡፡ አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!

ባንካችን አቢሲንያ ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ጀግኖች ውስጥ የመጀመሪያ ረድፍ ላይ በሚቀመጡትና ስማቸውን በታሪክ በወርቅ ቀለም ባጻፋት በብ/ጄነራል ለገሰ ተፈራ ስም ቅርንጫፍ ከፈተ፡፡
Post

ባንካችን አቢሲንያ ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ጀግኖች ውስጥ የመጀመሪያ ረድፍ ላይ በሚቀመጡትና ስማቸውን በታሪክ በወርቅ ቀለም ባጻፋት በብ/ጄነራል ለገሰ ተፈራ ስም ቅርንጫፍ ከፈተ፡፡

አሁንም ባንካችን የሀገር ባለውለታዋችን በስማቸው ቅርንጫፎችን በመሰየም እየዘከራቸው ይገኛል፡፡ ይህም ለሀገራችን ዘመን አይሽሬ አበርክቶ ያደረጉ ባለውለታዎች ስማቸውን እና መልካም ተግባራቸውን ለመዘከር እና ለቀጣዩ ትውልድ ለማሳወቅ እና ትምህርት እንዲሆን በማሰብ ነው፡፡ጥቂት_ስለ_ብ_ጄነራል_ለገሠ_ተፈራ የሱማሊያ መንግስት ኢትዮጵያን ወረረ፡፡ በወቅቱ የሱማሊያ ፕሬዝደንት ዚያድባሪ ኢትዮጵያን የወረረው፣ የደርግ መንግሥት በጦርነት በተጠመደበት ወቅት ነበረ፡፡ የተረጋጋ መንግሥት እያላት ኢትዮጵያን መውረር አጸፋው ከባድ እንደሆነ የተረዱት...

የአቢሲንያ ባንክ  የባለ አክሲዮኖች 24ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ተካሄደ
Post

የአቢሲንያ ባንክ የባለ አክሲዮኖች 24ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ተካሄደ

የአቢሲንያ ባንክ የባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ኅዳር 10 ቀን 2013 ዓ.ም. በኢንተርኮንትኔንታል አዲሰ ሆቴል ተካሂዷል፡፡የጠቅላላ ጉባዔው በተመደበላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ከመጀመራቸው በፊት የተለያዩ መርሐ-ግብሮች ቀርበዋል፡፡ከእነዚህም መካከል በዘጋቢ ፊልም የቀረበ የባንኩ የ25 ዓመታት ጉዞ ሲሆን መስራች የአክሲዮን ባለቤቶች፣ ድርጅቱን በቦርድ አባልነት ያገለገሉ፣ በባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው ያገለገሉ እንደሁም አሁንም በማገልገል የሚገኙ፣ ነባር የድርጅቱ ሠራተኞች...

Call Now Button