ምንም እንኳን ሀገራችን ኢትዮጵያ ዝቅተኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት ብትመደብም ህዝቦቿ የራሳቸውን ኑሮ ለማሻሻል በሚያገኟቸው አነስተኛ ገቢ የተለያዩ አማራጮችን ሲጠቀሙ ይታያል፡፡ ከዚህም ውስጥ አንዱ ዕቁብ ሲሆን፣ በማኅበረሰባችንም ውስጥ ትልቁን ድርሻ ይወስዳል፡፡የአቢሲንያ የዕቁብ የቁጠባ ሂሳብ በሚይዙዋቸው የአባላት ብዛት እና በሚሰበስቧቸው የገንዘብ መጠን ከፍተኛ፣ መካከለኛ እንዲሁም አነስተኛ በመባል የተመደቡ ሲሆን እንደ መጠናቸው የየራሳቸው መለያዎች እና የሚያስገኛቸው ጥቅሞች እንደሚከተሉት...
Category:
ባንካችን በጅማ ንግድ ትርኢትና ባዛር ላይ በአንደኛ ደረጃ አጋርነት ተሳተፈ!
አቢሲንያ ባንክ በጅማ ከተማ ከጥር 03 እስከ 24/2013 በቆየው 10ኛዉ የጅማ ንግድ ትርኢትና ባዛር ላይ በአንደኛ ደረጃ አጋርነት ተሳታፊ ሆኗል፡፡ በባዛሩ ላይ ባንኩ የማህረሰቡ እና የከተማው የልማት አጋር መሆኑን በማሳየት ለዝግጅቱ ድምቀት ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል፡፡ አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
ባንካችን አቢሲንያ ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ጀግኖች ውስጥ የመጀመሪያ ረድፍ ላይ በሚቀመጡትና ስማቸውን በታሪክ በወርቅ ቀለም ባጻፋት በብ/ጄነራል ለገሰ ተፈራ ስም ቅርንጫፍ ከፈተ፡፡
አሁንም ባንካችን የሀገር ባለውለታዋችን በስማቸው ቅርንጫፎችን በመሰየም እየዘከራቸው ይገኛል፡፡ ይህም ለሀገራችን ዘመን አይሽሬ አበርክቶ ያደረጉ ባለውለታዎች ስማቸውን እና መልካም ተግባራቸውን ለመዘከር እና ለቀጣዩ ትውልድ ለማሳወቅ እና ትምህርት እንዲሆን በማሰብ ነው፡፡ጥቂት_ስለ_ብ_ጄነራል_ለገሠ_ተፈራ የሱማሊያ መንግስት ኢትዮጵያን ወረረ፡፡ በወቅቱ የሱማሊያ ፕሬዝደንት ዚያድባሪ ኢትዮጵያን የወረረው፣ የደርግ መንግሥት በጦርነት በተጠመደበት ወቅት ነበረ፡፡ የተረጋጋ መንግሥት እያላት ኢትዮጵያን መውረር አጸፋው ከባድ እንደሆነ የተረዱት...
የባንኮች ብድር አሰጣጥና ለመበደር የተቀመጡ ቅድመ ሁኔታዎች
የብድር አሰጣጥ ሂደቶች ከባንክ ባንክ የተለያዩ እንደመሆናቸው የብድር መመሪያዎችና ፖለሲዎችም እንዲሁ ከተቋም ተቋም በተወሰነ ደረጃ የተለያዩ ናቸው፡፡ ነገር ግን ባንኮች የብድር ማመልከቻ ከመቀበል ጀምሮ ደንበኛ ወይም ተበዳሪ የሚፈልገውን የብድር መጠን ለመፍቀድ እንዲሟላ የሚፈልጉት፣ የጋራ መሠረታዊ ቅድመ ሁኔታዎች እንዲሁም መስፈርቶች አሉ፡፡ አነዚህን መስፈርቶችና ጉዳዮች በሚገባ መገንዘብና አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ በሂደት ማሟላት የብድር ጥያቄ ውድቅ እንዳይሆን ከማገዝ...
የገንዘብ ምንዛሬ ፋይዳውና ተፅዕኖው
ገንዘብ ምንድን ነው? ቀደም ባሉት ጊዜያት እንደሚታወቀው ሰዎች ግብይታቸው ቁስን በመለዋወጥ ወይም ዕቃን በዕቃ በቀጥታ መለዋወጥን መሰረት ያደረግ የንግድ እንቅስቃሴ ነበረ፡፡ ይህ ማለት አንድ ሠው ዕቃ ለመሸመት ከፈለገ፤ ያን የፈለገውን ዕቃ የሚያቀርብለትን አካል ወይም ግለሰብ ፍላጎት ሊያሟላ የሚችል ተለዋጭ ዕቃ ይዞ መገኘት እና መቅረብ የግድ ይለው ነበር፡፡ ይህ በምጣኔ ኃብት አነጋገር – የጥምር ፍላጎት ግጥምጥሞሽ...
እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም አደረስዎ!
ለበዓሉ ማድመቂያ ከውጭ ከወዳጅ ዘመድዎ የሚላክልዎትን ገንዘብ በባንካችን ሲቀበሉ! በእጅዎ ያለ የውጭ ሀገር ገንዘብ ካለዎትም በባንካችን ሲመነዝሩ!በሀገራችን የመጀመሪያ በሆነው E-Commerce አገልግሎታችን፤ ዓለም አቀፍ ካርዶችን በመጠቀም ክፍያዎችን ሲፈፅሙ! እኛ ደግሞ በ3ኛውዙር የእንሸልምዎ መርሐ ግብር ዕድለኞችን ለመሸለም ተሰናድተናል፡፡እደጅዎ ባሉ ከ570 በላይ በደረሱ ቅርንጫፎቻችን በኩል ይቀበሉ ራስዎንም ለሽልማት ዕጩ ያድርጉ!
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውንና ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) መሠረት ንብረቶቹ ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ንብረት የጨረታ መነሻ ዋጋውን ¼ (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ በአቢሲንያ ባንክ (አ.ማ) ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው ለመሳተፍ ይችላሉ፡፡...
የአቢሲንያ ባንክ የባለ አክሲዮኖች 24ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ተካሄደ
የአቢሲንያ ባንክ የባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ኅዳር 10 ቀን 2013 ዓ.ም. በኢንተርኮንትኔንታል አዲሰ ሆቴል ተካሂዷል፡፡የጠቅላላ ጉባዔው በተመደበላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ከመጀመራቸው በፊት የተለያዩ መርሐ-ግብሮች ቀርበዋል፡፡ከእነዚህም መካከል በዘጋቢ ፊልም የቀረበ የባንኩ የ25 ዓመታት ጉዞ ሲሆን መስራች የአክሲዮን ባለቤቶች፣ ድርጅቱን በቦርድ አባልነት ያገለገሉ፣ በባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው ያገለገሉ እንደሁም አሁንም በማገልገል የሚገኙ፣ ነባር የድርጅቱ ሠራተኞች...
Experience Virtual Banking with Bank of Abyssinia
Bank of Abyssinia announced the first virtual banking in Ethiopia. The new virtual banking offers banking services through electronic machines called ITM (interactive teller machine). Virtual banking is performed online with 24/7 instant support from our contact center team. The new virtual banking services features are: Availblity24/7: available without any exception User Friendly; the system...