bankofabyssinia.com

የሥራ ማስታወቂያ ላመለከቱ ተወዳዳሪዎች የመፈተኛ ቦታ ዝርዝር

የሥራ ማስታወቂያ ላመለከቱ  ተወዳዳሪዎች የመፈተኛ ቦታ ዝርዝር

አቢሲንያ ባንክ ለአዲስ አበባ እዚህ ጋር በተያያዘው ሰነድ ላይ በተገለፁት የተለያዩ ዲስትሪክቶች እንዲሁም ለአዳማ ዲስትሪክት በተለማማጅ ባንከኛ (Bank Trainee) ባወጣው የሥራ ማስታወቂያ እሁድ ነሐሴ 15 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ የጽሁፍ ፈተና አዳማ ኃ/ማርያም ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው በሐራምቤ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ እንዲሁም የሚሰጥ በመሆኑ ማንነትዎን የሚገልጽ መታወቂያ በመያዝ እንዲሁም የኮቪድ-19ን ፕሮቶኮል በመከተል በፈተናው ቀን እንድትገኙ እየጠየቅን የተወዳዳሪዎች ዝርዝር ከዚህ በታች የተገለጸ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Call Now Button